የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር ከምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሪት ፋኢዛ መሀመድ ….. የትስስር ፊርማ ተፈራርመዋል።
Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 6
የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር ከምክር ቤቱ ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሪት ፋኢዛ መሀመድ ጋር እንዲሁም የተከበሩ ም/አፈ ጉባኤ ደግሞ ከምክርቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች ጋር በ2017 በጀት ዓመት ስራዎቻቸው ዙሪያ የትስስር ፊርማ ተፈራርመዋል።