እንኳን ለ1 ሺህ 499ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የተከበሩ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ
Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 4
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1 ሺህ 499ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ።በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የአንድነት እንዲሆን ከልብ እመኛለሁ፡፡ የተከበሩ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ