እንኳን ለ2017 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ! ወ/ሮ ቡዜና አልከድር የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ
Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 4
እንኳን ለ2017 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ! አዲሱ ዓመት የሰላም፥ የጤና፥ የብልጽግና እንዲሁም በሁሉም ዘርፎች የላቀ አፈጻጸም የምናስመዘግብበት ዓመት እንዲሆን በምክር ቤታችንና በራሴ ስም እመኛለሁ፡፡ መልካም አዲስ ዓመት! ወ/ሮ ቡዜና አልከድር የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ