በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሀ ግብር ለማሳካት አርብ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም
Share: Facebook | Twitter | Whatsapp | Linkedin Visits: 9
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እንደ ሀገር የተያዘውን በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሀ ግብር ለማሳካት አርብ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም የምክር ቤት አባላት ከጧቱ 1፡00 በምክር ቤት ጽ/ቤት በመገኘት ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪ እናደርጋለን፡፡ ወ/ት ፋይዛ መሐመድ ም/አፈ-ጉባዔ